የቀድሞው የዳሸን ባንክ የሠራተኛ ማኅበር ሊቀመንበር ከሥራ ተባረሩ


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


– በዳሸን ባንክ ፕሬዚዳንት ላይ የተላለፈው የእስር ትእዛዝ ታገደ

(በኃይሌ ሙሉ)

ከአዲስ አበባ ወደ ወላይታ ሶዶ የተዛወርኩበት በሕጋዊ መንገድ አይደለም በማለት በዳሸን ባንክ ላይ ክስ መስርተው በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የተወሰነላቸው የቀድሞው የባንኩ የሠራተኛ ማኅበር ሊቀመንበር ከሥራ ተባረሩ፡፡