Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 31301
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

መላኩ ይልማ ለምንድን ነው ስለ ጃፓኖች ጉራጌኛ መጨፈርን ዜና አድርጎ የሰራው? ለምንስ ኔጋቲቭ ሆነ??

Post by Horus » 11 May 2024, 16:38

ይህን ጉድ ስሙ!

ደሞ የጃፓን ወጣቶች ጉራጌኛ ከሚማሩ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቢያጠኑ ይሻላል ብሎ ይመክራቸዋል የኦሮሞው ዩ ቲዩበር መላኩ ! መቼም የሚገርም ዘመን ደርሰናል! ሰምታቹ ፍረዱ! ጃፓኖች ኦሮሞኛ ቢጨፍሩ ይህን ይል ነበር?????








Post Reply