አፄ ሚኒልክ ተነሱ ስሉዋቸዉ፣ ሆይ ብለዉ ተነስቶዋል፣ አደዋን እዉን አድርጎዋል፣
አፄ ኃይለስላሴ ተነሱ ስሉዋቸዉ፣ ተነስቶ ለአገር ነፃነት ተሞወል፣ በዱር በገደሉ ገብቶ ጣላትን አሳፍሮ አባሮዋል።
ጓድ መንገስቱም መጡ ና ተነሱ አሉዋቸዉ፣ እነሱም ተነሱ ና ኢትዮጵያን ለመድፈር የቋጠዉን ሲያድባሬን አሳፍሮ መልሶታል፣ ትምህርት ሰጥቶታል።
ታጋይ መለስም መጡ ና ተነሱ አሉዋቸዉ፣ እነሱም ተነሱ ና የሕዳሴዉን ግድብ እዉን ለማድረግ ተረባርቦዋል።
ዶክተሩም መጡና ተነሱ አሉዋቸዉ፣ እነሱም ተነሱ ና ፅዱ ኢትዮጵያን እዉን ለማድረግ ተረባርቦዋል፣ ከታቀደዉ በላይ በ3 እጥፍ ገንዘብ አዋጥቶዋል።
ኢትዮጵያን ለመቀየር ወደ ኋላ የምል የለም፣ ከገልቶዎቹ በስተቀር።