የቤምሻንጉል ክልል ደህንነት ቢሮ አባል በአሶሳ ከተማ ተገደለ።

በቤምሻንጉል ጉምዝ መዲና አሶሳ ከተማ የሰሞኑን የአማራወች መፈናቀል በስውር አስፈፅሟል የተባለ የቤምሻንጉል ክልል አስተዳደርና ፀጥታ(ደህንነት) ቢሮ አባል የሆነ እስማኤል አብዱ የተባለ የደህንነት አባል አሶሳ ከተማ የቀድሞ ስታዲየም ውስጥ ማንነታቸው ባልታወቁ ሰወች ተገድሎ ተገኝቷል።