በባህር ዳር ከተማ ሲካሄድ የሰነበተው 13ኛው የአማራ ክልል ዝክረ ኪነ ጥበባት እና የባህል ፌስቲቫል ዛሬ ተጠናቀቀ። ካለፈው እሁድ ጀምሮ በተካሄደው ፌስቲቫል በክልሉ የሚኖሩ የተለያዩ ማህበረሰቦች ባህላቸውን እና ትውፊታቸውን አቅርበዋል።
በባህር ዳር ከተማ ሲካሄድ የሰነበተው 13ኛው የአማራ ክልል ዝክረ ኪነ ጥበባት እና የባህል ፌስቲቫል ዛሬ ተጠናቀቀ። ካለፈው እሁድ ጀምሮ በተካሄደው ፌስቲቫል በክልሉ የሚኖሩ የተለያዩ ማህበረሰቦች ባህላቸውን እና ትውፊታቸውን አቅርበዋል።