ጀርመን ከ30 ሺ በላይ ናይጄሪያውያንን ወደ ሀገራቸው ልትመልስ ነው

(ኢሳት ዲሲ–ግንቦት 9/2010) ጀርመን ከ30 ሺ በላይ ናይጄሪያውያንን ወደ ሀገራቸው ልትመልስ መዘጋጀቷን አስታወቀች። በህገ ወጥ መንገድ ሲኖሩ ነበሩ የተባሉትን ናይጄሪያውያኑን ስደተኞች ወደ ሃገራቸው ለመመለስ በቂ ዝግጅት መደረጉን የጀርመን መንግስት አስታውቋል። የናይጄሪያ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ጂዮፌሪ ኦኒዮማ የጀርመን መንግስት ይህንን የሚገልጽ