ፖሊስ ድንገተኛ ብርበራውን ያደረገው ያደረገው ከማሌዥያ መንግሥት ፈንድ የሙስና ቅሌት ጋር በተያያዘ ሲሆን ጥሬ ገንዘብን ጨምሮ ውድ ንብረቶችን ከቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር ቤት መያዝ ችሏል።