የኤፍ ኤ ዋንጫ ፍፃሜ

ከእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ በመቀጠል ትልቅ ሥፍራ የሚሰጠው የኤፍ ኤ ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ቅዳሜ ዕለት በማንቸስተር ዩናይትድና በቼልሲ መካከል ይካሄዳል። ውጤት ገማች ደንበኛችን ላውሮ እነሆ የጨዋታው ውጤት ትንበያዬ ይላል።