የቤተሰብ ሸክሙ የጠናባቸው ጋናውያን ወጣቶች

ከጋና ህዝብ አብዛኛውን የሚይዙት ዕድሜያቸው ከ40 ዓመት በታች የሆኑት ናቸው፡፡ በሀገሪቱ በዚህ የዕድሜ ክልል ባሉ ዜጎች ላይ “የጥገኝነት ንፅፅር” (dependency ratio) ጎልቶ እንደሚታይ ጥናቶች ያመለክታሉ። በዚያ ያለው “የጥገኝነት ንፅፅር” በበርካታ አፍሪካ ሀገራት ካለው ጋር ሲነጻጸር ከፍ ያለ መሆኑ በጥናቱ ተደርሶበታል፡፡