የጀርመን የበጀት ክርክር

የጀርመን ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በበጀት ጉዳይ ከሰሞኑ መክሯል። በክርክሩ ወቅት የአውሮጳ የልማት ፖሊሲ ስኬታማ እንዳልሆነ፤ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለልማት ርዳታ የሚመደበው ገንዘብም ስደትን እንዳላስቆመ ተጠቅሷል። በዚህ ምክንያትም ለልማት የሚደረገው ርዳታ አዲስ መልክ ሊይዝ ይገባል የሚል ሃሳብ አቅርቧል።