ዶክተር አብይ በጅዲ ቆይታቸው ከተደረገለት ቀዶ ህክምና በኋላ ፣በሐኪሞች ስህተት ሳይነቃ ፣ላለፉት 13 ዓመታት ጂዳ ሆስፒታል የሚገኘውን ታዳጊ ወጣት መሐመድ አብዱልአዚዝን ዛሬ እንደጎበኙም በስፍራው የተገኘው የጂዳው ወኪላችን ነብዩ ሲራክ ነግሮናል።