በመቀሌ ትምህርት ቤት ህጻናት ላይ የሚደረገው የግብረ ሰዶማዊነት አስተሳሰብ ቀረጻ በአስቸኳይ ሊቆም ይገባል።

የመቀሌ ሕዝብ ሆይ ትውልድን አድን ድምፅህን አሰማ

Image may contain: 4 people, people smiling, selfie

**አስደንጋጭ ዜና!!! የትግራይ ህጻናት ሶዶማዊ ሆነው ሊያድጉ ነው።**

** የሀገር ጉዳይ ስለሆነ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ወደፊት በየክልሉ መዛመቱ አይቀርም**

The Nicolas Robinson School, Mekele, Ethiopia

እጅግ በሚያሳዝን ሁኔታ ሀገራችን ኢትዮጵያ ውስጥ በእርዳታና በትምህርት ማበልጸጊያ ፕሮጀክት ስም የሚገቡ የውጭ ድርጅቶች አባቶቻችን ደማቸውን አፍስሰውና አጥንታቸውን ከስክሰው ያቆዩልን አኩሪ ባህልና እምነታችንን እያጎደፋብን ነው።ነጮች በቅኝ ግዛት መቆጣጠር ያቃታቸውን የኢትዮጵያን ሕዝብና ድንግል መሬት አሁን ግን በተለያየ እርዳታ ስም ገብተው ትውልዱን ሃይማኖት የለሽ፣ባህል የለሽ በማድረግ ከዚያም አልፈው ተርፈው ስብዕናው የተዋረደ እንስሳዊ ባህሪ አላብሰው ሐሞተ ቢስ ካደረጉት በኋላ ለዘመናት የሚናፍቋትን ብቸኛ አፍሪካዊት ምድር ለመበዝበዝ በረጅም ጊዜ እቅድና ፕላናቸው ገብተው እየሰሩ ነው።

Image may contain: 3 people

በትግራይ መቀሌ ውስጥ በፈረንጆቹ አቆጣጠር በ 2005 ዓ.ም የተከፈተው
Nicolas Robinson የተባለው ትምህርት ቤት በቅድሚያ የተጀመረው ወላጆቻቸውን በጦርነት ላጡ ህጻናት ማስተማርያ መዋዕለ ህጻናት በሚል ዘዴ ነበር አሁን ግን በከፍተኛ ፍጥነት አሳድገውት የትግራይ ህጻናትን በሙሉ አስገብተው እያስተማሩበት ነው።

ይህ ትምህርት ቤት በትግራይ መቀሌ በነጮች የተቋቋመ ሲሆን ከውጭ በሚደረግለት የገንዘብ ድጋፍ ህጻናትን ከልጅነታቸው ጀምሮ ግብረ ሰዶማዊነት የሰዎች መብት እንደሆነና በተፈጥሮ የሚገኝ ኖርማል ነገር አድርጎ በተለያየ ዘዴ የሚያስተምር ነው እኩይ ድርጅት ነው ።የሰዶማውያንን መለያ ባንዲራም በልጆቹ ዩኒፎርም ላይ አሳትሞና የትምህርት ቤቱ መለያ አርማ አድርጎ በድፍረት በተቀደሰችው ምድር ላይ እርግማንን እያስፋፋ ነው።ቋንቋ ለማስተማር በሚል ሰበብ ከአውሮፓ በሚመጡ የበጎ ፈቃድ አስተማሪዎች ህጻናቱ ግብረ ሰዶማዊነትንና ሌዝቢያዊነትን በደንብ በአእምሯቸው እንዲሳልባቸው ይደረጋል።በአሁን ሰዓት በመላው አውሮፓ ባሉ መዋዕለ ህጻናትና የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሰዶውማያን መብትና ተፈጥሯዊ ጸጋ በሚል በካሪኩለም ደረጃ ትምህርቱ በስፋት እየተሰጠ ነው፤ኢትዮጵያ ውስጥም ይህንን እርኩሰት ለማስገባት በመቀሌ በደንብ በጥናት ተጀምሯል ስለዚህ ወገኖች ሆይ ልጆቻችሁን በአስቸኳይ ከእዚህ ትምህርት ቤት አስወጡ ሌሎቻችሁም ልጆቻችሁ እንዳይሄዱ ተጠንቀቁ ።ኢትዮጵያ ለሰዶማውያን እርኩሰት መቼም አትንበረከክም።እግዚአብሔር አሸናፊ ነው።

Image may contain: 7 people, people smiling, people sitting

**ትግርኛ የምትችሉ እባካችሁ ይህንን ከላይ የቀረበውን መረጃ በትግርኛ ቋንቋ ተርጉማችሁ በደንብ አሰራጩት።**

The Nicolas Robinson School, Mekele, Ethiopia

To continue to provide the best quality teaching and facilities for the most disadvantaged children to help them break the cycle of peoverty. 1,400 children are being educated from Kindergarten to grade 12 with all students to date passing to University. Graded the best school in Tigray.

Image may contain: 1 person, outdoor

Continuous upgrading and
Our focus now is to complete the building work of the school. Once the main structure is complete, further investment is needed to equip specialist classrooms and to ensure the school resources are well maintained. Volunteer teachers from Europe have already spent time teaching at the school and sending regular volunteers will help to improve significantly English language standards and teaching methods in general. During recent years an about 15-20 volunteers have visited the school each year, for 2 weeks to 3 months, offering skills as varied as nursing, teaching science, English, sport, kindergarten, music.

እባካችሁ መልህክቱን ሼር በማድረግ ሕዝባችንን እናድን።

No automatic alt text available.