በአንዳንዶች ዘንድ እንደ “ኢትዮጵያ መለያ” ይወሰዳል። ሌሎች ኢትዮጵያዊነትን ገላጭ ሲሉ ያሞካሹታል። የተወሰኑ ሙዚቀኞች ሀገርኛ ቀለሙን ይበልጥ ለማጎላት “የዶሮ ወጥ ቅኝት” ይሉታል – አንቺ ሆዬ የሙዚቃ ቅኝትን።
በአንዳንዶች ዘንድ እንደ “ኢትዮጵያ መለያ” ይወሰዳል። ሌሎች ኢትዮጵያዊነትን ገላጭ ሲሉ ያሞካሹታል። የተወሰኑ ሙዚቀኞች ሀገርኛ ቀለሙን ይበልጥ ለማጎላት “የዶሮ ወጥ ቅኝት” ይሉታል – አንቺ ሆዬ የሙዚቃ ቅኝትን።