የቼልሲው ባለቤት አብራሞቪች የእንግሊዝ ቪዛ ማሳደስ አልቻሉም

አብራሞቪች ቡድናቸው ቼልሲ የኤፍ ኤ ዋንጫ ፍፃሜን ማንቸስተር ዩናይትድን በማሸነፍ ሲረታ ሊመለከቱ እንዳልቻሉ ተዘግቧል።