ማዱሮ የቬንዝዌላ ምርጫን አሸነፉ

ቀንደኛ ተቃዋሚ የሆነው ሄንሪ ፋልኮን የተባለ ግለሰብ ምርጫው በተጠናቀቀ ሰዓታት ልዩነት ውጤቶቹ ተቀባይነት የላቸውም በማለት አውግዟል።