1085 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ተመለሱ
May 21, 2018
DW Amharic
—
Comments ↓
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም፣ ባለፉት 3 ቀናት 1085 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ሀገራቸው መግባታቸውን ለዶቼቬለ ተናግረዋል።
... ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ