1085 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ተመለሱ

የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም፣ ባለፉት 3 ቀናት 1085 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ሀገራቸው መግባታቸውን ለዶቼቬለ ተናግረዋል።