የዶ/ር አብይ አሕመድ የጂቡቲ፣ ሱዳንና ኬንያ ጉብኝት

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ በጂቡቲ ጀምረው ሱዳንና ኬንያን በጎበኙበት ወቅት የኢኮኖሚና ሌሎች ሥምምነቶች ማድረጋቸው የሚታወቅ ነው። በተለይም ከጂቡቲ ጋር ቀደም ብሎ የታቀድው የኢኮኖሚ ውሕደት ሊፋጠን የሚችልበት ሁኔታ ፈጥሯል ተብሏል።