በአርቢትር ኢያሱ ፈንቴ ላይ ድብደባ በመፈጸማቸው ቅጣጥ ከተጣለባቸው የወልዋሎ ተጫዋቾእች መካከል የአምስቱ ቅጣት እንዲነሳ ተደረገ።

በአርቢትር ኢያሱ ፈንቴ ላይ ድብደባ በመፈጸማቸው ቅጣጥ ከተጣለባቸው የወልዋሎ ተጫዋቾእች መካከል የአምስቱ ቅጣት እንዲነሳ ተደረገ። (ኢሳት ዜና ግንቦት 14 ቀን 2010 ዓ/ም) ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ-ከመከላከያ ጋር ባደረገው ጨዋታ ላይ የመሀል ዳኛ ኢያሱ ፈንቴ የሰጡትን ውሳኔ በመቃወም የወልዋሎ ተጫዋቾችና የቡድን መሪው