(ኢሳት ዲሲ–መጋቢት 4/2010) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸውን ሬክስ ቴለርሰንን ከስልጣን አሰናበቱ ፡፡ በምትካቸውም የሲ አ ይ ኤ ዳይሪክተር ማይክል ፖምፒኦን መተካታቸውን አስታውቀዋል። ሬክስ ቴለርሰን ኢትዮጵያን ጨምሮ 5 የአፍሪካ ሃገራትን ጎብኝተው በተመለሱ ማግስት ነበር የስንብታቸው ዜና የተሰማው። የዩኤስ…
(ኢሳት ዲሲ–መጋቢት 4/2010) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸውን ሬክስ ቴለርሰንን ከስልጣን አሰናበቱ ፡፡ በምትካቸውም የሲ አ ይ ኤ ዳይሪክተር ማይክል ፖምፒኦን መተካታቸውን አስታውቀዋል። ሬክስ ቴለርሰን ኢትዮጵያን ጨምሮ 5 የአፍሪካ ሃገራትን ጎብኝተው በተመለሱ ማግስት ነበር የስንብታቸው ዜና የተሰማው። የዩኤስ…