በምሥራቅ አፍሪካ የዘመናዊ ሆስፒታል ግንባታ

በዓለም ዙሪያ ከ 300 አባላት በላይ ያሉት የኢትዮጵያ አሜሪካ የዶክተሮች ቡድን ከ 100 ሚልዮን ዶላር በሚበልጥ ወጭ አዲስ አበባ ውስጥ በምሥራቅ አፍሪቃ ግዙፍ እና ዘመናዊ የተባለ የህክምና ማዕከል ግንባታ በተሳካ ሁኔታ እየተከናወነ መሆኑን ተገለፀ::