በኦሮሚያ የመንግሥት ባለስልጣናትና ፀጥታ ኃይሎች መታሠር

በኢትዮጵያ የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ አፈጻጸም የሚከታተል ኮማንድ ፖስት ተብሎ የሚጠራዉ በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ቦታዎች የመንግሥት ባለስልጣናትና የፀጥታ አስከባሪ ኃይሎችን እያሰረ መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ።