የኢሕአዲግ መጻኢ የውሳኔ እቅድ፤ ከግንባር ወደ ውህድ

በኢትዮጵያ የፖለቲካ ቀውሱን ለመፍታት እና የፖለቲካ ምህዳሩን ለማስፋት መንግሥት ውስጣዊ ችግሮቹን ፈትቶ ሕገ መንግሥቱ በሚፈቅደው መሠረት የመድብለ ፓርቲን ሥርዓት ማጠናከር እንደሚገባ አንድ ምሁር አስገነዘቡ።