በኢትዮጵያ የፖለቲካ ቀውሱን ለመፍታት እና የፖለቲካ ምህዳሩን ለማስፋት መንግሥት ውስጣዊ ችግሮቹን ፈትቶ ሕገ መንግሥቱ በሚፈቅደው መሠረት የመድብለ ፓርቲን ሥርዓት ማጠናከር እንደሚገባ አንድ ምሁር አስገነዘቡ።
በኢትዮጵያ የፖለቲካ ቀውሱን ለመፍታት እና የፖለቲካ ምህዳሩን ለማስፋት መንግሥት ውስጣዊ ችግሮቹን ፈትቶ ሕገ መንግሥቱ በሚፈቅደው መሠረት የመድብለ ፓርቲን ሥርዓት ማጠናከር እንደሚገባ አንድ ምሁር አስገነዘቡ።