ለአፍሪቃውያን ስደት ተጠያቂው ማን ነው?

ወጣቶች እንዲወያዩ መድረክ የሚከፍተው #77ከመቶው የወጣቶች ዓለም ዝግጅታችን ለዛሬ ርዕሱ ያደረገው ለአፍሪቃውያን ስደት ተጠያቂው ማን ነው? የሚል ነው። ዝግጅቱም ኢትዮጵያውያን ወጣቶች ለጥያቄው ምላሽ ነው የሚሉትን እና የአውሮፓ ህልማቸውን ግማሽ መንገድ ላይ አቋርጠው ሞሮኮ ውስጥ ኑሮዋቸውን የመሠረቱ አፍሪቃውያንን ያስቃኛኘናል።