በሞያሌ ወታደሮችን የጫኑ ሁለት ኦራል መኪኖች በታጣቂዎች ተመተው ከተገለበጡ በሁዋላ በርካታ ወታደሮች አለቁ

በሞያሌ ወታደሮችን የጫኑ ሁለት ኦራል መኪኖች በታጣቂዎች ተመተው ከተገለበጡ በሁዋላ በርካታ ወታደሮች አለቁ (ኢሳት ዜና ማጋቢት 07 ቀን 2010 ዓ/ም) ኦነግ የሞቱት ወታደሮች ቁጥር 72 ነው ይላል። የአካባቢው ነዋሪዎች ደግሞ የሟቾች ቁጥር 50 አካባቢ ነው ይላሉ። ጥቃቱን ተከትሎም ኬንያ ድንበሯን