ኢትዮጵያ ዉስጥ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የሕዝብ የአድማ እንቅስቃሴዎች ተደጋግመዋል። ከቤት ያለ መውጣት፣ የንግድ ቤቶችን ያለመክፈትና መሰል እንቅስቃሴዎች ሕዝቡ ቅሬታዉን ለመንግሥት የሚያደርስበት ስልት ነው የሚሉ አሉ።
ኢትዮጵያ ዉስጥ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የሕዝብ የአድማ እንቅስቃሴዎች ተደጋግመዋል። ከቤት ያለ መውጣት፣ የንግድ ቤቶችን ያለመክፈትና መሰል እንቅስቃሴዎች ሕዝቡ ቅሬታዉን ለመንግሥት የሚያደርስበት ስልት ነው የሚሉ አሉ።