ኦነግ በኢትዮጵያ ሠራዊት ላይ ወሰደ የተባለዉ ርምጃ 

በኦሮሚያ ክልል በቦራና ዞን በሞያሌ ከተማ የመከላክያ ሰራዊት ካደረሰው ጥቃት በኋላ በሺህዎች የሚቆጠሩ ወደ ጎረበት ኬንያ እየተሰደዱ እንደሚገኙ ዘገባዎች ያመለክታሉ።