እስራኤል ፓርላማ ባለፈዉ ሳምንት ያፀደቀዉን የ2019 የበጀት ድልድል በሀገሪቱ በሚገኙ የኢትዮጵያ ቤተእስራኤላዉያንን እና የሰብአዊ መብት ተሟጋቾችን። ጉዳዩ አጋጋሪ የሆነዉ ወደ እስራኤል ለመጓዝ በመጠባበቅ ለሚገኙ ከ 8ሺህ በላይ ለሚሆኑ የኢትዮጵያ ይሁዲወች የማጓጓዣ በጀት አልተካተተም መባሉን ተከትሎ ነዉ።
እስራኤል ፓርላማ ባለፈዉ ሳምንት ያፀደቀዉን የ2019 የበጀት ድልድል በሀገሪቱ በሚገኙ የኢትዮጵያ ቤተእስራኤላዉያንን እና የሰብአዊ መብት ተሟጋቾችን። ጉዳዩ አጋጋሪ የሆነዉ ወደ እስራኤል ለመጓዝ በመጠባበቅ ለሚገኙ ከ 8ሺህ በላይ ለሚሆኑ የኢትዮጵያ ይሁዲወች የማጓጓዣ በጀት አልተካተተም መባሉን ተከትሎ ነዉ።