በፀረ ሽብር ሕግ ተከሰው በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት የሚገኙ ሁለት የዋልድባ ገዳም መነኮሳት የእምነት ልብሶቻቸውን በግዳጅ እንዲያወልቁ ማረሚያ ቤቱ ያስተላለፈው ትዕዛዝ በፍርድ ቤት ተነሳላቸው።