የሩስያ ፕሬዚደንት ቭላዲሚር ፑቲን ትናንት የተካሄደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ አሸናፊ ሆኑ። ፕሬዚደንት ፑቲን እንደተጠበቀው በምርጫው የተፎካከሯቸውን ሰባት እጩዎች በሰፊ የድምፅ ልዩነት ነው ያሸነፉት። ፑቲን በምርጫው 76,6% የመራጭ ድምፅ አግኝተዋል።
የሩስያ ፕሬዚደንት ቭላዲሚር ፑቲን ትናንት የተካሄደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ አሸናፊ ሆኑ። ፕሬዚደንት ፑቲን እንደተጠበቀው በምርጫው የተፎካከሯቸውን ሰባት እጩዎች በሰፊ የድምፅ ልዩነት ነው ያሸነፉት። ፑቲን በምርጫው 76,6% የመራጭ ድምፅ አግኝተዋል።