በኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከተደነገገ በኋላ መንግስትን በመተቸታቸዉ በኮማንድ ፖስቱ የተያዙትና በእስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን ያለም ቅድመ ሁኔታ እንዲለቀቁ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ አምነስቲ ኢንተርናሽናል አስታወቀ።
በኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከተደነገገ በኋላ መንግስትን በመተቸታቸዉ በኮማንድ ፖስቱ የተያዙትና በእስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን ያለም ቅድመ ሁኔታ እንዲለቀቁ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ አምነስቲ ኢንተርናሽናል አስታወቀ።