የምግብ ሸቀጦች የዋጋ ንረት በኢትዮጵያ

በኢትዮጵያ በምግብ ምርቶችና ምግብ ነክ ባልሆኑ ሸቀጦች ላይ ከፍተኛ የዋጋ ንረት መከሰቱን የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ጥናት አመለከተ።