የኢሕአዴግ ምክር ቤት ስብሰባ ተጀመረ

የግንባሩ ፅሕፈት ቤት ዛሬ ባወጣዉ መግለጫ ሥራ የአስፈፃሚዉ ስብሰባ የአብዮታዊ ዴሞክራሲያዊን መስመር በሚያጠናክር መልኩ ተጠናቀቀ ከማለት ሌላ፤ ተሰብሳቢዎች ሊቀመንበር እና ጠቅላይ ሚንስትር ሥለማጨት አለማጨታቸዉ ያለዉ ነገር የለም።