መጋቢት አንድ ቀን፣ 2010 ዓ/ም የመከላከያ ሠራዊት በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ሞያሌ ከተማ ጥቃት ካደረሰ በኋላ በከተማዋና በአከባቢዉ ከሚገኙ ቀበሌዎች የተፈናቀሉት ሰዎች ቁጥር ወደ 50ሺህ እንደሚሆን የከተማዉ ከንቲባ አቶ አስቻለዉ ዮሃንስ ለዶይቼ ቬሌ መናገራቸዉ ይታወሳል።
መጋቢት አንድ ቀን፣ 2010 ዓ/ም የመከላከያ ሠራዊት በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ሞያሌ ከተማ ጥቃት ካደረሰ በኋላ በከተማዋና በአከባቢዉ ከሚገኙ ቀበሌዎች የተፈናቀሉት ሰዎች ቁጥር ወደ 50ሺህ እንደሚሆን የከተማዉ ከንቲባ አቶ አስቻለዉ ዮሃንስ ለዶይቼ ቬሌ መናገራቸዉ ይታወሳል።