የእስራኤል ጦር ኃይል መዝገቦች ለመጀመሪያ ለሕዝብ ጊዜ ክፍት መደረጋቸውን ተከትሎ ሃገሪቱ በአውሮፓውያኑ 2007 ሶሪያ ውስጥ የሚገኝ የኒውክሌር መሣሪያ ማብላያ ማውደሟን ይፋ አድርጋለች።