የገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ ማዕከላዊ ስብሰባ ተጠናቆ ወደ ምክር ቤት ስብሰባ ተሻግሯል። 180 አባላት ያሉት ምክር ቤት ከሚወያይባቸው አበይት አጀንዳዎች አንዱ የፓርቲውን ሊቀ-መንበርና ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያምን የሚተካ መሪ መምረጥ ነው።
የገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ ማዕከላዊ ስብሰባ ተጠናቆ ወደ ምክር ቤት ስብሰባ ተሻግሯል። 180 አባላት ያሉት ምክር ቤት ከሚወያይባቸው አበይት አጀንዳዎች አንዱ የፓርቲውን ሊቀ-መንበርና ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያምን የሚተካ መሪ መምረጥ ነው።