ኬምብሪጅ አናሊቲካ የተባለው መረጃዎችን የሚገመግመው የብሪታንያውያን አማካሪ ተቋም በሚልዮን የሚቆጠሩ የፌስቡክ ተጠቃሚዎችን መረጃዎች ካለፈቃዳቸው በመውሰዱ በወቅቱ ትልቅ ወቀሳ ተፈራርቆበታል። እንደ ብሪታንያ ቴሌቪዥን ቻነል 4 ዘገባ፣ ተቋሙ የኬንያ ፕሬዚደንት ኡሁሩ ኬንያታ በ2017 ዓም ድጋሚ በተመረጡበትም ምርጫ ላይ እጁ አለበት ነው የተባለው።
ኬምብሪጅ አናሊቲካ የተባለው መረጃዎችን የሚገመግመው የብሪታንያውያን አማካሪ ተቋም በሚልዮን የሚቆጠሩ የፌስቡክ ተጠቃሚዎችን መረጃዎች ካለፈቃዳቸው በመውሰዱ በወቅቱ ትልቅ ወቀሳ ተፈራርቆበታል። እንደ ብሪታንያ ቴሌቪዥን ቻነል 4 ዘገባ፣ ተቋሙ የኬንያ ፕሬዚደንት ኡሁሩ ኬንያታ በ2017 ዓም ድጋሚ በተመረጡበትም ምርጫ ላይ እጁ አለበት ነው የተባለው።