የወልዲያ ስታዲየም እንዲዘጋ ፤ ክለቡም ከ500 ኪሜ በላይ ተጉዞ እንዲጫወትና 250,000 ብር ተቀጣ

ወያኔ የወልዲያን ክለብ ለማፍረስ የሸረበችው የመጀመሪያ ሴራ ይፋ አደረገች ። የወልዲያ ስታዲየም እንዲዘጋ ፤ ክለቡም ከ500 ኪሜ በላይ ተጉዞ እንዲጫወትና 250,000 ብር ተቀጣ