የኢፊዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ በዛሬዉ ዕለት የ16 የካብኔ አባላትን ሹመት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፀድቀዋል። የካብኔ አባላት ዝርዝር ዉስጥ 10 ሩ አዳዲሶችና 6 ቱ የቦታ ለዉጥ የተካሄደባቸዉ ናቸዉ።
የኢፊዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ በዛሬዉ ዕለት የ16 የካብኔ አባላትን ሹመት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፀድቀዋል። የካብኔ አባላት ዝርዝር ዉስጥ 10 ሩ አዳዲሶችና 6 ቱ የቦታ ለዉጥ የተካሄደባቸዉ ናቸዉ።