የፕሪምዬር ሊግ እና ኤፍ ኤ ካፕ ግምት

ቶተንሃም እና ማንቸስተር ዩናይትድ በኤፍ ኤ ካፕ የፍጻሜ ጨዋታ ቦታ ለማግኘት ይፋለማሉ። በሌላ በኩል ቼለሲ ከ ሳውዝሃምፕተንም የሚያደርጉት የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ይጠበቃል።