የተመሰረተበትን የወርቅ እዮቢልዩ ማለት 50ኛ ዓመት መታሰብያ ነገ ለማክበር ዝግጅት ላይ ያለዉ በኔዘርላንድ የሚገኘዉ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪዉ ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል በክብር እንግድነት የጋበዘዉ ጋዜጠኛ እና የሰብዓዊና ዴሞክራሲ መብት ተከራካሪዉ እስክንድር ነጋ ከጉዞ መታገዱ እንዳሳዘነዉ ገለፀ።
የተመሰረተበትን የወርቅ እዮቢልዩ ማለት 50ኛ ዓመት መታሰብያ ነገ ለማክበር ዝግጅት ላይ ያለዉ በኔዘርላንድ የሚገኘዉ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪዉ ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል በክብር እንግድነት የጋበዘዉ ጋዜጠኛ እና የሰብዓዊና ዴሞክራሲ መብት ተከራካሪዉ እስክንድር ነጋ ከጉዞ መታገዱ እንዳሳዘነዉ ገለፀ።