የየመን መንግሥት፤የሁቲ አማፂን፤ ታጣቂዎች እና ሰዉ አሸጋጋሪዎች በአፍሪቃዉያን ስደተኞች ላይ የሚፈፅሙት ግፉ አለቅጥ መክፋቱን የመብት ተሟጋቾች እና ስደተኞቹ አስታወቁ።