የመን የገቡ ኢትዮጵያዉን መከራ 

የየመን መንግሥት፤የሁቲ አማፂን፤ ታጣቂዎች  እና ሰዉ አሸጋጋሪዎች በአፍሪቃዉያን ስደተኞች ላይ የሚፈፅሙት ግፉ አለቅጥ መክፋቱን የመብት ተሟጋቾች እና ስደተኞቹ አስታወቁ።