በታንዛንያ ስጋት ያጋጠመው ሀሳብን የመግለጽ ነፃነት

በፕሬዚደንት ጆን ጉፉሊ የምትመራ ታንዛንያ በኢንተርኔት የሚወጡ ጽሁፎች ሊከተሉት ይገባል በሚል የወጣ አንድ አወዛጋቢ ረቂቅ ደንብ አጸደቀች። የፖለቲካ ተንታኞች እንደሚገምቱት፣ ይህ ሕዝቡ ሀሳቡን የሚገልጽባቸው ሌሎች ኅቡዕ መንገዶችን እንዲያፈላልግ ያደርገዋል።