ዛሬ በተካሄደው የለንደን ማራቶን ውድድር በወንዶች ቶላ ሹራ ሁለተኛ ሲወጣ በሴቶች ደግሞ ታደለች በቀለ ሶስተኛ ሆናለች። ውድድሩን ያሸንፋሉ በሚል ሲጠበቁ የነበሩት ኢትዮጵያውያኑ ቀነኒሳ በቀለ እና ጥሩነሽ ዲባባ አልቀናቸውም፡፡ ቀነኒሳ ውድድሩን በስድስተኛነት ሲያጠናቅቅ ጥሩነሽ ውድድሩን አቋርጣ ወጥታለች፡፡
ዛሬ በተካሄደው የለንደን ማራቶን ውድድር በወንዶች ቶላ ሹራ ሁለተኛ ሲወጣ በሴቶች ደግሞ ታደለች በቀለ ሶስተኛ ሆናለች። ውድድሩን ያሸንፋሉ በሚል ሲጠበቁ የነበሩት ኢትዮጵያውያኑ ቀነኒሳ በቀለ እና ጥሩነሽ ዲባባ አልቀናቸውም፡፡ ቀነኒሳ ውድድሩን በስድስተኛነት ሲያጠናቅቅ ጥሩነሽ ውድድሩን አቋርጣ ወጥታለች፡፡