አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ የተካሄደው የአመራር ለውጥ የሕዝቡ ትግል ውጤት እንደሆነ እና ሕዝቡ የሚፈልገዉን ለውጥ ለማምጣት ማንንም መጠበቅ እንደሌለበት ተገለጸ። ይህ የተገለፀው የሰማያዊ ፓርቲ አባላት እና ደጋፊዎች ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ላይ ባካሄዱት የውይይት መድረክ ነው።
አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ የተካሄደው የአመራር ለውጥ የሕዝቡ ትግል ውጤት እንደሆነ እና ሕዝቡ የሚፈልገዉን ለውጥ ለማምጣት ማንንም መጠበቅ እንደሌለበት ተገለጸ። ይህ የተገለፀው የሰማያዊ ፓርቲ አባላት እና ደጋፊዎች ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ላይ ባካሄዱት የውይይት መድረክ ነው።