የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር በኢትዮጵያ

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር ዘይድ ራ’አድ አል ሁሴን በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ጉዳዮች ላይ ከመንግሥት ባለሥልጣናትና ከተቃዋሚዎች መሪዎች ጋር ለመነጋገር ኢትዮጵያ ይገኛሉ።