ከ 8 ሚሊዮን ያላነሱ ኢትዮጵያዊያን አፋጣኝ የምግብ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል ሲል ተመድ አሳሰበ

ከ 8 ሚሊዮን ያላነሱ ኢትዮጵያዊያን አፋጣኝ የምግብ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል ሲል ተመድ አሳሰበ (ኢሳት ዜና ሚያዝያ 16 ቀን 2010 ዓ/ም) በመላው ኢትዮጵያ በተከሰተ የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋ ምክንያት ከ 8 ሚሊዮን ያላነሱ ዜጎች አፋጣኝ የምግብ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል ። ከአፋጣኝ እርዳታ ፈላጊ