ከቀናት በፊት በሽንሌ ዞን አንዳንድ ወረዳዎች በርዕሰ መስተዳድሩ አብዲ መሐመድ ኡመር አስተዳደደር ላይ ተቃውሞ ተቀስቅሶ እንደነበር ከአካባቢው የወጡ መረጃዎች ያመለክታሉ። የተቃዉሞው መነሻ የአስተዳደር ብልሽት እና ሙስና ነው እየተባለ ነው።
ከቀናት በፊት በሽንሌ ዞን አንዳንድ ወረዳዎች በርዕሰ መስተዳድሩ አብዲ መሐመድ ኡመር አስተዳደደር ላይ ተቃውሞ ተቀስቅሶ እንደነበር ከአካባቢው የወጡ መረጃዎች ያመለክታሉ። የተቃዉሞው መነሻ የአስተዳደር ብልሽት እና ሙስና ነው እየተባለ ነው።