የዶናልድ ያማሞቶ የአፍሪቃ ቀንድ ጉብኝት

የዩኤስ አሜሪካ የአፍሪቃ ጉዳይ ረዳት ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ዶናልድ ያማሞቶ  በኤርትራ፣ ጅቡቲ እና ኢትዮጵያ የአንድ ሳምንት ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛሉ። ያማሞቶ ይህን የሶስት የአፍሪቃ ቀንድ ሀገራት ጉብኝታቸውን ትናንት በኤርትራ በመጀመር ከሀገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ተገናኝተዋል።