Follow the news below for more details.
-
- Senior Member+
- Posts: 33863
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
"40% of Tigrayan youth want to flee from Tigray" - Study
This study comes from Tigray Youth Admin office and Mekele University. It's very likely that the number reported is less that the actual number of youth who are ready to flee another war before they are forcefully conscripted once again.
Follow the news below for more details.
Follow the news below for more details.
-
- Senior Member+
- Posts: 33863
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: "40% of Tigrayan youth want to flee from Tigray" - Study
<<ትግሬ ሆኜ አልወለድም የማለት አፍ ቢኖረኝ ለናቴ ያን ነበር የምላት>> እያልኩ በዙ ጊዜ ያነበባቸሁኝ ይመስለኛል፡፡ ብዙ ሰዎች እንዲህ ስል ይደነቁም ይደነግጡም ይሆናል። አልተለመደምና አልፈርድባቸውም፡፡እንዲያ ስል አይግረማችሁ። በምክንያት ነው፡፡
-
- Member+
- Posts: 8680
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: "40% of Tigrayan youth want to flee from Tigray" - Study
በውክልና ጦርነቱ አካላቸው የጎደለ የትግራይ ወጣቶች ሁለት እግር ቢኖራቸው ኖሮ ወደ የመን እና ሊብያ ይሰደዱ ነበር። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ
<<ማይ ካንትሪ ትግራይ ኢዝ ዘ ስፒሪቹዋል ሴንተር ኦፍ ዘ ዎርልድ>> የሚሉ የወያኔ ካድሬዎች ውሸታሞች ናቸው፣ በማህፀን ሳሉ ዲያብሎስ የውሸት ቋት እንዲሆኑ የመረጣቸው እና ሲወለዱ ጀምሮ የአእምሮ ህመምተኞች ናቸው።
<<ማይ ካንትሪ ትግራይ ኢዝ ዘ ስፒሪቹዋል ሴንተር ኦፍ ዘ ዎርልድ>> የሚሉ የወያኔ ካድሬዎች ውሸታሞች ናቸው፣ በማህፀን ሳሉ ዲያብሎስ የውሸት ቋት እንዲሆኑ የመረጣቸው እና ሲወለዱ ጀምሮ የአእምሮ ህመምተኞች ናቸው።
-
- Member
- Posts: 2987
- Joined: 09 Jan 2022, 13:05
Re: "40% of Tigrayan youth want to flee from Tigray" - Study
It is heartbreaking. Some of us in this forum said that we are grateful to God for not being a Tigrie. Now the Tigrian youths are saying it loud. These young children who would have been engineers, doctors, architects etc just like the children of General Tsadikan- dr Theodora Adahanom and many other TPLF warlords have been feed to a meat grinder in a meaningless war that they will never win.<ትግሬ ሆኜ አልወለድም የማለት አፍ ቢኖረኝ ለናቴ ያን ነበር የምላት>> እያልኩ በዙ ጊዜ ያነበባቸሁኝ ይመስለኛል፡፡ ብዙ ሰዎች እንዲህ ስል ይደነቁም ይደነግጡም ይሆናል። አልተለመደምና አልፈርድባቸውም፡፡እንዲያ ስል አይግረማችሁ። በምክንያት ነው፡፡
Where are the Elites of Tigray who would have be at the forefront opposing this tragedy?
-
- Senior Member+
- Posts: 33863
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: "40% of Tigrayan youth want to flee from Tigray" - Study
ትግራይ ውስጥ ስራ ፍለጋም ሆነ ለም መሬት ፍለጋ ብሎ ወደ ትግራይ የመጣ በታርካችን አይተን አናውቅም፡፡ ጋሞጎፋ፣ ሶማሊያ፣ ጉሙዝ፣ ጋምቤላ፣ ሙርሌ፣ ዲንቃ ፣ አማራ፤ ጉራጌ፣… 87 ብሄረሰብ ትግራይ ወስጥ የለም። ለዚያም ነው "መባረር" የማይታየው፡፡ ሰላምና አገር ወዳድ ነው ብለው ይሚቀባጠሩትም መነሻው አያወቁትም ማለት ነው፡፡ ያለው ትግሬ ብቻ ነው፡፡ ስለ ማባረር ከተነሳ አማሮች ለ47 አመት ወልቃይት የደረሰባቸው የዘር ማጽዳት ታሪክ እንዳይወሳ የሚፈልጉ ብቻ ናቸው ትግራይ ሰላም ነው የሚሉት፡፡
-
- Member
- Posts: 2987
- Joined: 09 Jan 2022, 13:05
Re: "40% of Tigrayan youth want to flee from Tigray" - Study
Tigray gets a taste of its own medicine.
One million dead in the 22/23 war. Way too much for a population of 3 millions.
One million dead in the 22/23 war. Way too much for a population of 3 millions.
-
- Senior Member+
- Posts: 33863
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: "40% of Tigrayan youth want to flee from Tigray" - Study
ዋዜማ በዚሁ ጉዳይ ላይ የትግራይ ክልል ወጣቶች ማኅበርን ያነጋገረች ሲሆን ማኅበሩ በክልሉ ያለው ሥራ አጥነት ያስከተለው የወጣቶች ስደት እጅግ አስከፊ ሁኔታ ላይ ደርሷል ሲል ገልጿል።
የክልሉ ወጣቶች ማኅበር ሥራ አስኪያጅ ሠናይ ከሓሳይ ለዋዜማ እንደተናገሩት ማኅበሩ ከመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ጋር በመተባበር በ 10 ወርዳዎች፣ በ 30 ቀበሌዎችና በ1 ሺህ 200 መቶ ወጣቶች ላይ ፈጣን የዳሰሳ ጥናት ማድረጉን ገልጸዋል።
የጥናቱም ፍለጋ ከጦርነቱ በኋላ የወጣቱ መተዳደሪያ ምንድነው?፣ትምሕርት ጤና እና ሌሎች ማኅበራዊ አገልግሎቶችን ከማግኘት አንጻር ያለው ሁኔታ ምን ይመስላል የሚሉ እና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን ያካተተ እንደሆነ ለዋዜማ አስረድተዋል።
ከላይ የተጠቀሱት አገልግሎቶች ባለመኖራቸውና በክልሉ አሁን ባለው ሁኔታ ምንም የሚጨበጥ ተስፋ ባለመኖሩ ምክንያት ካሉት ወጣቶች መካከል ግማሽ ያህሉ የመሰደድ ሃሳብ ያላቸው እንደሆኑ በተደረገው ጥናት መሰረት ማረጋገጣቸውን ጠቁመዋል።
-
- Senior Member
- Posts: 13147
- Joined: 02 Aug 2018, 22:59
-
- Senior Member+
- Posts: 20859
- Joined: 15 Apr 2009, 10:50
-
- Senior Member+
- Posts: 33863
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: "40% of Tigrayan youth want to flee from Tigray" - Study
መንግሥትና አገር መለየት ያቃተው ማሕበረሰብ ተገንብቶ እብሪትና ጥላቻ በታጠቁ ፊደል ባልቆጠሩ በተፈጥሮ የድምፅ ተሰጥኦ የታደሉ አዝማሪዎች በሚዘፍኑት ዘፈን እየታጀበ (በጭፈራ ዩፎርያ) ናላው የደፈረሰ፤ ስሜታዊ ማሕበረሰብ እንደተገንባ የ 17 አመት በትግላቸውም ወቅት ይሁን በ27 አመት መንግሥታቸው የሆኑትን በዓይኔ አይቻለሁ፡፡ ስለዚህ ከኔ በላይ አላያችሁዋቸውምና ትግሬነቴን ባልወደው አይግረማችሁ፡፡
-
- Member
- Posts: 2987
- Joined: 09 Jan 2022, 13:05
Re: "40% of Tigrayan youth want to flee from Tigray" - Study
Dead end. The ultimate destination of ethnic ideology.ስለዚህ ከኔ በላይ አላያችሁዋቸውምና ትግሬነቴን ባልወደው አይግረማችሁ፡፡
-
- Member
- Posts: 1403
- Joined: 24 May 2007, 05:09
Re: "40% of Tigrayan youth want to flee from Tigray" - Study
Where is AuxumAmenzra?
Why is he avoiding this thread?
Why is he avoiding this thread?