Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
union
Member+
Posts: 7140
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

ድልድይ አስመርቃለሁ ብሎ ህዶ በፋኖ ሞርተር ተስቶ ከ17 ደቂቃ የጎጃም ቆይታ ቦሀላ ፈርጥጦ አመለጠ

Post by union » 12 May 2024, 22:07

:lol: :lol: :lol:

አይይይይይይይይ
Last edited by union on 12 May 2024, 23:33, edited 1 time in total.

Fiyameta
Senior Member
Posts: 13168
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: ድልድይ አስመርቃለሁ ብሎ ህዶ በፋኖ ምርተር ተስቶ ከ17 ደቂቃ የጎጃም ቆይታ ቦሀላ ፈርጥጦ አመለጠ

Post by Fiyameta » 12 May 2024, 22:28

union the butcher of Mai-Kadra, please stop butchering the Amharic language.
Write in your mother tongue -- Tigray Tigrigna. ላውዚ ማውዚ :mrgreen: :mrgreen:



Selam/
Senior Member
Posts: 12172
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ድልድይ አስመርቃለሁ ብሎ ህዶ በፋኖ ምርተር ተስቶ ከ17 ደቂቃ የጎጃም ቆይታ ቦሀላ ፈርጥጦ አመለጠ

Post by Selam/ » 12 May 2024, 22:44

የሻቢያ አልቅቶች ኢትዮጵያ መረጃ ላይ በአማርኛ ግጥም አድርገው እየፃፉና አማርኛ እያነበቡ ኢትዮጵያውያኖችን በቋንቋችሁ ተጠቀሙ ሲሉ፣ ምን ያህል ልባቸው የተቆለመመ ድንጋይ ራስና ዕርጉም መሆናቸውን ያረጋግጡልናል።


union
Member+
Posts: 7140
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: ድልድይ አስመርቃለሁ ብሎ ህዶ በፋኖ ምርተር ተስቶ ከ17 ደቂቃ የጎጃም ቆይታ ቦሀላ ፈርጥጦ አመለጠ

Post by union » 12 May 2024, 23:47

ያጣ ሌባ ተሳድቦ ይሄዳል ነው ነገሩ።

እነሱ የተስፍዬ ገብረ እባብን አላማ ለማሳካት 24 ሰአት ሲጋጋጡ የነበሩ፣ የኢትዮጵያ ህዝብ እርስ በእርስ እንዲባላ ጥርሳቸውን ነክሰው እድሜያቸውን በሙሉ ሲሰሩ የነበሩ፣ የአኖሌ ሀውልትን የገነቡ፣ 2.5 million ኦሮሞ እና ትግሬ ያስገደሉ፣ ማንኛውንም የምዕራባዊያንን እቅድ አስፈፃሚ ሴጣን የሆኑ ቀንደኛ ጠላቶቻችን ናቸው አስከሪ ሻቢይ ማለት።

ግን አልተሳካም። እነሱ የቆፈሩት ጉድጓድ ውስጥ ገብተዋል። መውጫም የላቸው። እንደጉድ ሴጣን ጨፍጭፍአቸው depopulated አድርጓቸዋል። በጠኔ በችጋር ለብልቦአቸዋል፣ ምግብ ፍለጋ አንከራቷቸዋል

Selam/ wrote:
12 May 2024, 22:44
የሻቢያ አልቅቶች ኢትዮጵያ መረጃ ላይ በአማርኛ ግጥም አድርገው እየፃፉና አማርኛ እያነበቡ ኢትዮጵያውያኖችን በቋንቋችሁ ተጠቀሙ ሲሉ፣ ምን ያህል ልባቸው የተቆለመመ ድንጋይ ራስና ዕርጉም መሆናቸውን ያረጋግጡልናል።


Post Reply